Ethiopianism

Showing posts with label Amharic. Show all posts
Showing posts with label Amharic. Show all posts

ኢትዮጵያ ለቀጠናው ሰላም እያደረገች ያለው እንቅስቃሴ ቀዳሚ አድርጓታል- ጠቅላይ ሚ/ጽ/ቤት

6:02 PM
አዲስ አበባ ህዳር 12፣ 2011 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የፕሬስ ሴክሬታሪ ሀላፊ ቢል ለኔ ስዩም ኢትዮጵያ በቀጠናው ሰላም፣ ዴሞክራሲና ሰብዓዊ መብት ለማስከበር እያደረገች ያለው እንቅስቃሴ ...Read More

አብዴፓ ከአብዓላ ጉባኤ እስከ አዲስ አበባ ቤተ መንግስት ግምገማ (በአካደር ኢብራሂም አኩ)

7:12 PM
የአፋር ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አብዴፓ ማለት የአፋር ክልልን በታማኝነት እንዲያስተዳድር ተብሎ በህወሓት ተጠፍጥፎ የተመሰረተ ፓርቲ ነው። የፓርቲው አመሰራረት፣ የአፋር ህዝብ ተሳትፎ ምን ይመስል እንደነበረ...Read More

በኮሞሮስ ባንዲራ የሚቀዝፉት የሜቴክ መርከቦች እና በካሪቢያን ስም የምትቀዝፈው የኢትዮጵያ መርከብ (በማስረጃ የተደገፈ)

9:56 PM
(ስዩም ተሾመ) -  የፌደራል ዋና አቃቢ ህግ ሜቴክ ከተቋቋመበት ዓላማ ውጪ በገዛቸው ሁለት መርከቦች አማካኝነት በህግወጥ የንግድ እንቅስቃሴ መሰማራቱን ገልፆ እንደነበር ይታወሳል።   ሆኖም ግን በሜቴ...Read More

ሰበር ዜና፦ የጠፉት መርከቦች ቁጥር “አራት” ደረሰ! “ሜቴክ ይቅር በለኝ” ማለት አሁን ነው! ስዩም ተሾመ

9:21 PM
ነፃነት የተባለችው መርከብ  የኢትዮጵያ መርከቦች የሌላ ሀገር ሰንደቅ ዓላማ እያውለበለቡ በህገወጥ ንግድ የተሰማሩበት ሁኔታን ለመገንዘብ ከትላንት ማታ ጀምሮ ጥረት ሳደርግ ነበር።   አሁን ላይ ነ...Read More